በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቢሾፍቱ ከተማ በተፈጠረ ግጭት ሳቢያ በአየር ኃይል ግቢ ወጣቶች ተጠግተዋል


ሰሞኑን በቢሾፍቱ ወይም ደብረ ዘይት ከተማ ተፈጥሮ በነበረው ግጭት ሳቢያ፣ በአየር ኃይል ግቢ፣ ከ2ሽህ በላይ ወጣቶች ተጠግተው እንዳሉ ታወቀ።

ሰሞኑን በቢሾፍቱ ወይም ደብረ ዘይት ከተማ ተፈጥሮ በነበረው ግጭት ሳቢያ፣ በአየር ኃይል ግቢ፣ ከ2ሽህ በላይ ወጣቶች ተጠግተው እንዳሉ ታወቀ። ወጣቶቹ፣ መንግሥት ወደ ትውልድ ስፍራቸው እንዲመልሳቸው ጠይቀዋል።
የከተማው አስተዳደር ጥያቄያቸውን አልተቀበለውም።
እነዚሁ የወላይታ ተወላጅ ወጣቶች፣ በቂ ምግብ ባለማግኘታቸው መራባችውንም አንዳንድ ምንጮች ይናገራሉ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በቢሾፍቱ ከተማ በተፈጠረ ግጭት ሳቢያ በአየር ኃይል ግቢ ወጣቶች ተጠግተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:07 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG