No media source currently available
በተለያዩ የአለማችን ሃገራት በዚህ በያዝነው የበጋ ወራት ከዚህ ቀደም ከነበረው በተለየ ከፍተኛ የሙቀት ሞገድ ተመዝግቧል። ቀድሞ ከ35 ዲግሪ ሴልሽይስ የማይበልጥ የሙቀት መጠን ይታይባቸው በነበሩ ቦታዎች ዘንድሮ 40 ሴልሽየስ የሙቀት መጠን ተመዝግቧል። በቅርቡ በአየር ንብረት ላይ የተደረገ ጥናት እንደሚያመላክተው በአለማችን እየታየ ያለው ከፍተኛ የሙቀት ሞገድ በሚቀጥሉት ቅርብ አመታትም በተደጋጋሚ ሊከሰት እንደሚችል አመላክቷል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ