በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ ውጤትና የኢትዮጵያ ታዛቢዎች


ተመራጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ
ተመራጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ

አፍሪካ በዩናይትድ ስቴትስ እየተካሄደ ባለው ሠላማዊ የሥልጣን ሽግግር ብዙ መማር እንዳለባት ኢትዮጵያውያን አስተያየት ሰጪዎች ተናግረዋል፡፡

ተመራጩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሥደተኞችን እና ሌሎች ጉዳዮችን አስመልክተው በምረጡኝ ዘመቻቸው ወቅት ያነፀባረቁትን አቋም ሙሉ በሙሉ ይተርጉሙታል ብለው እንደማያምኑም ያስረዱ አሉ፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ ውጤትና የኢትዮጵያ ታዛቢዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:08 0:00

XS
SM
MD
LG