የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአማራ ክልል በረድኤት ሠራተኞች ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት ተከትሎ በክልሉ የምግብ እርዳታ አቅርቦትን ጨምሮ የሰብዓዊ ሥራዎችን ሊያቋርጥ እንደሚችል፣ ሮይተርስ የተመለከተው እና በሁለት ዲፕሎማቶች የተረጋገጠ ያለው ረቂቅ የውሳኔ ሀሳብ አመልክቷል።
ተመድ በረድኤት ሠራተኞች ላይ በሚደርስ ጥቃት ምክንያት በአማራ ክልል ዕርዳታ ለማቋረጥ እያሰበ ነው

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአማራ ክልል በረድኤት ሠራተኞች ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት ተከትሎ በክልሉ የምግብ እርዳታ አቅርቦትን ጨምሮ የሰብዓዊ ሥራዎችን ሊያቋርጥ እንደሚችል፣ ሮይተርስ የተመለከተው እና በሁለት ዲፕሎማቶች የተረጋገጠ ያለው ረቂቅ የውሳኔ ሀሳብ አመልክቷል።
መድረክ / ፎረም