በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቡራዩና አካባቢው በተፈጠረ ግጭት የተገደለው ሰው ቁጥር 23 ደረሰ


በቡራዩና በአካባቢው "በተደራጁ ኃይሎች የተፈፀመ ነው" በተባለው ጥቃት የተገደለው ሰው ቁጥር ሃያ ሦስት መድረሱን የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽነር አስታውቀዋል።

በቡራዩና በአካባቢው "በተደራጁ ኃይሎች የተፈፀመ ነው" በተባለው ጥቃት የተገደለው ሰው ቁጥር ሃያ ሦስት መድረሱን የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽነር አስታውቀዋል።

በአዲስ አበባና በአርባ ምንጭ ከተሞች ደግሞ ለተጎጂዎች ፍትሕ የሚጠይቁ ሰልፎች ተካሂደዋል፤ በተፈጠሩ ግጭቶችም ሕይወት መጥፋቱ ታውቋል።

በቡራዩና አካባቢው ግጭት የ23 ሰዎች ሕይወት ማለፉን አስመልክቶ የተካሄደ የተቃውሞ ሰልፍ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:17 0:00

በተፈጠረው ሁኔታ ማዘናቸውን የገለፁት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በአጥፊዎች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በቡራዩና አካባቢው በተፈጠረ ግጭት የተገደለው ሰው ቁጥር 23 ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:22 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG