በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የነፃነት ቀን በኢትዮጵያ ተከበረ


የኢትዮጵያ አርበኞች
የኢትዮጵያ አርበኞች

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:27 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


የኢትዮጵያ አርበኞች የፋሽስት ጣልያንን ወራሪ ጦር ከአምስት ዓመታት ትግል በኋላ አባርረው የሃገሪቱን ነፃነት ያስመለሱበት 73ኛው የድል በዐል ዛሬ ተከብሮ ውሏል።

በተለይ በአዲስ አበባ፤ በ፳፩ ጊዜ የመድፍ ተኩስ በተጀመረው በዐል፣ ፕሬዚደንቱ ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በተገኙበት በከፍተኛ ሥነ-ሥርዓት መከበሩን የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዚደንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG