በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ በመንግሥት አካላት እንደታወከ የተገለጸው የሲቪክ ምኅዳሩ “ችግር ላይ ነው” ተባለ


 በኢትዮጵያ በመንግሥት አካላት እንደታወከ የተገለጸው የሲቪክ ምኅዳሩ “ችግር ላይ ነው” ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:11 0:00

በኢትዮጵያ በመንግሥት አካላት እንደታወከ የተገለጸው የሲቪክ ምኅዳሩ “ችግር ላይ ነው” ተባለ

በኢትዮጵያ ከሚታዩት የትጥቅ ግጭቶች ጋራ በተያያዘ እያጋጠሙ ያሉ ልዩ ልዩ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት፣ የአገሪቱን የሲቪክ እና የፖለቲካ ምኅዳር እያጠበቡት እንደሚገኙ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶር. ዳንኤል በቀለ ገለጹ፡፡

የተባበሩት መንግሥታት ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች መግለጫ 75ኛ ዓመትን ለማክበር፣ ዛሬ በተዘጋጀው ሥነ ሥርዐት ላይ የተሳተፉ የልዩ ልዩ ድርጅቶች ተወካዮችም፣ የብዙኀን መገናኛዎችንና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን እንቅስቃሴዎች የሚያውኩ ተግባራት በመንግሥት አካላት እንደሚፈጽሙ ገልጸው፣ በዚኽም ምክንያት፣ የሲቪክ ምኅዳሩ እየጠበበ መምጣቱ አሳስቦናል፤ ብለዋል፡፡

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG