የህዝቦች ግንኙነት በዳንስ
በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ በሕዝቦች መካከል ያለውን ግንኙነትን ለማጠናከር በሚል በሙዚቃና ዳንስ የተቀነባበረ የልምድ ልውውጥ ተካሂዶ ነበር። መኖሪያቸው በዩናይትድ ስቴትስ ኒውዮርክ የሆኑት ዳንሰኞች ወደ አዲስ አበባ የደረሱት በዚሁ ወር መጀመሪያ ላይ ነበር። በዩናይትድ ስቴትስና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን ግንኙነት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ምጣኔ ሃብትን በተመለከተና አሸባሪነትን ለማጥፋት በዋሽንግተን ከሚደረገው እንቅስቃሴ ጋር ህብረት ለማጠንከር ነበር የተዘጋጀው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 30, 2023
ጡረተኛዋ በጎ አድራጊ
-
ማርች 30, 2023
በዕድሜ የገፉ አሜሪካውያን በፍሎሪዳ የጡረተኞች ሰፈር ተዝናንተው ይኖራሉ
-
ማርች 30, 2023
ካማላ ሃሪስ ለአሜሪካ እና አፍሪካ አጋርነት ያላቸውን ብሩህ ተስፋ ገለጹ
-
ማርች 29, 2023
የአይሻ ከተማ ለተቃውሞ መዘጋቱን ተከትሎ ኹለት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ
-
ማርች 29, 2023
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ይዞታ በአምነስቲ ዓመታዊ ሪፖርት ቅኝት
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ