የህዝቦች ግንኙነት በዳንስ
በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ በሕዝቦች መካከል ያለውን ግንኙነትን ለማጠናከር በሚል በሙዚቃና ዳንስ የተቀነባበረ የልምድ ልውውጥ ተካሂዶ ነበር። መኖሪያቸው በዩናይትድ ስቴትስ ኒውዮርክ የሆኑት ዳንሰኞች ወደ አዲስ አበባ የደረሱት በዚሁ ወር መጀመሪያ ላይ ነበር። በዩናይትድ ስቴትስና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን ግንኙነት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ምጣኔ ሃብትን በተመለከተና አሸባሪነትን ለማጥፋት በዋሽንግተን ከሚደረገው እንቅስቃሴ ጋር ህብረት ለማጠንከር ነበር የተዘጋጀው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2021
የዓየር ንብረት ለውጥ በጤናችን ላይ የሚያሳድረውን ጫና እንዴት እንቋቋም?
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
ጥምቀት በድሬዳዋ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
ጥምቀት በአምቦ
-
ጃንዩወሪ 20, 2021
ጥምቀትን በውሃ ላይ
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
ከተራ በድሬዳዋ
-
ጃንዩወሪ 18, 2021
አሜሪካ ለባይደን በዓለ ሲመት ተዘጋጅታለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ