የህዝቦች ግንኙነት በዳንስ
በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ በሕዝቦች መካከል ያለውን ግንኙነትን ለማጠናከር በሚል በሙዚቃና ዳንስ የተቀነባበረ የልምድ ልውውጥ ተካሂዶ ነበር። መኖሪያቸው በዩናይትድ ስቴትስ ኒውዮርክ የሆኑት ዳንሰኞች ወደ አዲስ አበባ የደረሱት በዚሁ ወር መጀመሪያ ላይ ነበር። በዩናይትድ ስቴትስና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን ግንኙነት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ምጣኔ ሃብትን በተመለከተና አሸባሪነትን ለማጥፋት በዋሽንግተን ከሚደረገው እንቅስቃሴ ጋር ህብረት ለማጠንከር ነበር የተዘጋጀው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ