በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ልዑካን ቡድን በኡጋንዳ


አቶ ታደሰ ጨፎ፣ ፕረዚደንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ
አቶ ታደሰ ጨፎ፣ ፕረዚደንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ

በህዝብ ተወካዮች አፈ ጉባዔ የሚመራዉ የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ቡድን ከባለፈው ሳምንት አጋማሽ እስከ ሳምንቱ መጨረሻ ድረስ በኡጋንዳ ጉብኝት አድርጓል።

በአፈ ጉባዔው አቶ ታደሰ ጨፎ የሚመራው ልዑክ የኡጋንዳ ህዝብ ተወካዮች አፈ ጉባዔ እንዲሁም ከሀገሩ ፕረዚደንት ዩዌሪ ሙሴቬኒን አግኝቶ አነጋግሮአል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ልዑካን ቡድን በኡጋንዳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:02 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG