በሌላ ወገን ባሳለፍነው ሳምንት በዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት IOM አማካኝነት 150 የሚሆኑ ሶማሊያውያን ፍልሰተኞችን ከሊቢያ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። በርካቶቹ ተመላሽ ስደተኞች ሊቢያ በሚገኘው የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ ለወራቶች ታስረው የነበሩ ናቸው።
በሌላ ወገን ባሳለፍነው ሳምንት በዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት IOM አማካኝነት 150 የሚሆኑ ሶማሊያውያን ፍልሰተኞችን ከሊቢያ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። በርካቶቹ ተመላሽ ስደተኞች ሊቢያ በሚገኘው የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ ለወራቶች ታስረው የነበሩ ናቸው።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ