በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመከላከያ ኃይል የአየር ድብደባ አድርሷል መባሉ መሰረተ ቢስ ነው ተባለ


ቢል ለኔ ስዩም
ቢል ለኔ ስዩም

የፌዴራሉ የሀገር መከላከያ ኃይል በምዕራብ ወለጋ የአየር ድብደባ እንዳካሄደ የሚገልፁ ዘገባዎች መሰረተ ቢስ ናቸው ሲል የጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡

የፌዴራሉ የሀገር መከላከያ ኃይል በምዕራብ ወለጋ የአየር ድብደባ እንዳካሄደ የሚገልፁ ዘገባዎች መሰረተ ቢስ ናቸው ሲል የጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ የጽ/ቤቱ ቃል አቀባይ ቢል ለኔ ስዩም እንዳሉት በአካባቢው የነበረው ቁሳቁሶችንና ወታደሮችን በሂሊኮፕተር የማመላለስ ተግባር ነው፡፡

በጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት የፕሬስ ክፍል የውጭ ሚዲያና የዲጂታል ክፍል ኃላፊ የሆኑት ቢል ለኔ ስዩም ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የመከላከያ ኃይል የአየር ድብደባ አድርሷል መባሉ መሰረተ ቢስ ነው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG