በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን ችግኞችን በመትከል የዓለም ክብረ-ወሰን ሰበሩ


ኢትዮጵያውያን በአንድ ቀን ሁለት መቶ ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል የዓለም ክብረ-ወሰን ሰብረዋል።

ዛሬ በሁሉም የአገሪቱ አካባቢዎች፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን ጥሪ መነሻ ያደረገ የችግኝ ተከላ ሲካሄድ ውሏል። በርካቶች የተሳተፉበት ዘመቻ ከችግኝ ተከላም የበለጠ ትርጉም ያለው መሆኑን ቪኦኤ ያነጋገራቸውው ተሳታፊዎች ተናግረዋል።

ዘመቻው አንድነትን ሊያጠናክር እንደሚችልም ገልፀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በወላይታ ሶዶና በአርባ ምንጭ መሳተፋቸውም ታውቋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢትዮጵያውያን ችግኞችን በመትከል የዓለም ክብረ-ወሰን ሰበሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:18:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG