በኢትዮጵያ እየተካሄደ ባለው ጦርነት በትግራይ ተወላጆች ላይ የዘር ማጽዳትና የጅምላ እስር በምዕራብ ትግራይ ይፈጸም ነበር የሚሉ ክሶችን የያዙ ሪፖርቶች ታይተው ነበር። የሰብዓዊ መብት ጥበቃ ድርጅቶች እና ጋዜጠኞች ወደዚሁ አካባቢ እንዳይገቡ ባለሥልጣናት ሲከለክሉ ቆይተዋል። የአሜሪካ ድምፅ ወደዚሁ ምዕራብ ትግራይ ለሌሎች ያልተፈቀደ ግን በቁጥጥር የተሞላ ጉብኝት ለማድረግ ዕድል አግኝቷል። ለእስርና የጅምላ መቃብር ውለዋል የተባሉትንም ቦታዎች ለማየት ችሏል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 30, 2023
በዐማራ ክልል የሚገኙ ተፈናቃዮች በሀገራዊ ምክክር ሒደቱ መሳተፍ እንዲችሉ ጠየቁ
-
ኖቬምበር 30, 2023
አወዛጋቢ እና ስመጥር የአሜሪካ የፖለቲካ መሪ ህይወት እና ትተውት ያለፉት ቅርስ
-
ኖቬምበር 30, 2023
ባይደን በኮሎራዶ ስለ ባይዶኖሚክስ ተናገሩ
-
ኖቬምበር 30, 2023
በሺርካ ወረዳ ሃይማኖት የለየ በተባለ ጥቃት 36 ምእመናን ሲገደሉ ቀሪዎቹ እንደሸሹ ተገለጸ
-
ኖቬምበር 30, 2023
እንባ ጠባቂ ተቋም በግሉ ዘርፍ አስተዳደራዊ በደሎች ላይ “ምርመራ ልጀምር ነው” አለ
-
ኖቬምበር 30, 2023
የርዳታ ውስንነት እና የመንገዶች ብልሽት የጎርፍ ተጎጂዎችን ተደራሽነት አዳጋች ማድረጉ ተገለጸ