በኢትዮጵያ እየተካሄደ ባለው ጦርነት በትግራይ ተወላጆች ላይ የዘር ማጽዳትና የጅምላ እስር በምዕራብ ትግራይ ይፈጸም ነበር የሚሉ ክሶችን የያዙ ሪፖርቶች ታይተው ነበር። የሰብዓዊ መብት ጥበቃ ድርጅቶች እና ጋዜጠኞች ወደዚሁ አካባቢ እንዳይገቡ ባለሥልጣናት ሲከለክሉ ቆይተዋል። የአሜሪካ ድምፅ ወደዚሁ ምዕራብ ትግራይ ለሌሎች ያልተፈቀደ ግን በቁጥጥር የተሞላ ጉብኝት ለማድረግ ዕድል አግኝቷል። ለእስርና የጅምላ መቃብር ውለዋል የተባሉትንም ቦታዎች ለማየት ችሏል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 30, 2023
የነቀምት ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሓላፊ ባልታወቁ ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
-
ማርች 30, 2023
አበርገሌ ወረዳ በመከላከያ ቁጥጥር ሥር መዋሉን አስተዳደሩ አስታወቀ
-
ማርች 30, 2023
በፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ የሚደረጉ ገደቦች እንዲቆሙ ኢሰመኮ አሳሰበ
-
ማርች 30, 2023
በኦሮሚያ የኮሌራ ወረርሽኝ እየተዛመተ ነው