በኢትዮጵያ እየተካሄደ ባለው ጦርነት በትግራይ ተወላጆች ላይ የዘር ማጽዳትና የጅምላ እስር በምዕራብ ትግራይ ይፈጸም ነበር የሚሉ ክሶችን የያዙ ሪፖርቶች ታይተው ነበር። የሰብዓዊ መብት ጥበቃ ድርጅቶች እና ጋዜጠኞች ወደዚሁ አካባቢ እንዳይገቡ ባለሥልጣናት ሲከለክሉ ቆይተዋል። የአሜሪካ ድምፅ ወደዚሁ ምዕራብ ትግራይ ለሌሎች ያልተፈቀደ ግን በቁጥጥር የተሞላ ጉብኝት ለማድረግ ዕድል አግኝቷል። ለእስርና የጅምላ መቃብር ውለዋል የተባሉትንም ቦታዎች ለማየት ችሏል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
-
ማርች 13, 2025
የቀረጡ ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስ ኢኮኖሚ ላይ ያስከተለው አለመረጋጋት
-
ማርች 12, 2025
በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መመለስ ዳግም ተጀመረ