የሠላም ሥምምነት ከተካሄደ ወዲህ ከ36 ሺህ ኩንታል በላይ የእርዳታ እህል ወደ ትግራይ ክልል መግባቱን የክልሉ የግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ ዶ/ር አትንኩት መዝገቡ የገባው እርዳታ በጣም ትንሽ መሆኑን ጠቅሰው አሁንም በፍጥነት ተጨማሪ የሰብዓዊ እርዳታ መግባት እንደሚገባው ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 27, 2023
የአፍሪካ ህብረት የአልማዝ ኢዮቤልዩ አከባበር
-
ሜይ 26, 2023
በሱዳን መጠለያቸው የወደመባቸው ኢትዮጵያውያን “ርዳታ አላገኘንም” አሉ
-
ሜይ 26, 2023
ባለፈው የቦረና ድርቅ ዓመታት ከ3 ሚሊዮን በላይ የቤት እንስሳት ሞተዋል
-
ሜይ 26, 2023
በመስጂዶችን መፍረስ ተቃውሞ ወቅት ህይወት መጥፋቱን ፖሊስ አስታወቀ