የሠላም ሥምምነት ከተካሄደ ወዲህ ከ36 ሺህ ኩንታል በላይ የእርዳታ እህል ወደ ትግራይ ክልል መግባቱን የክልሉ የግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ ዶ/ር አትንኩት መዝገቡ የገባው እርዳታ በጣም ትንሽ መሆኑን ጠቅሰው አሁንም በፍጥነት ተጨማሪ የሰብዓዊ እርዳታ መግባት እንደሚገባው ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 02, 2024
በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ የሁለትዮሽ ግንኙነት የጃዝ ሙዚቃ ሚና ተዘከረ
-
ሜይ 02, 2024
በአውሮፓ በስደት ላይ ያሉ የሩስያ ጋዜጠኞች አማራጭ የዜና ምንጭ እየሆኑ ነው
-
ሜይ 02, 2024
የአብን አባል አቶ ጣሂር ሙሃመድ በሌላ ሰው ተተኩ
-
ሜይ 02, 2024
ከወር በፊት ከታገቱት 12 ሕፃናት 8ቱ መመለሳቸውን የጋምቤላ ክልል አስታወቀ