በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተጨማሪ የበጀት ጥያቄና የምጣኔ ሀብት አንድምታው በኢትዮጵያ


መርካቶ ገበያ
መርካቶ ገበያ

የኢትዮጵያ መንግሥት በሰሜን ኢትዮጵያ በተካሄደው ጦርነት ሳቢያ ለወጣው ወጭና ለደረሰው ጉዳት ማካካሽ የሚሆን የ122 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት በፋይናንስ ሚኒስትር በኩል ጠይቋል፡፡

ቪኦኤ ያነጋገራቸው የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ዶ/ር ደግዬ ጎሹ የተጠየቀው ገንዘበ ከሚያስፈልገው በታች መሆኑና መንግሥት የተለያዩ የገቢ ማሰብሰቢያ መርሃ ግብሮችን ማውጣት ያለበት መሆኑን ይገልጻሉ፡፡

ይሁን እንጂ በዚህ ዓመት የቀረበው የበጀት ጥያቄ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር ከ4 እጥፍ በላይ እንደሆነም ተመልክቷል፡፡

ይህ በኢትዮጵያን ምጣኔ ሀብት ላይ ያለው አዎንታዊና አሉታዊ ጎኑ ምን ይሆናል?

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

ተጨማሪ የበጀት ጥያቄና የምጣኔ ሀብት አንድምታው በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:26 0:00


XS
SM
MD
LG