በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች በሦስትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

ፎቶ ፋይል፡- የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች
ፎቶ ፋይል፡- የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ የተሳተፉት የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች በሦስትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ የተሳተፉት የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች በሦስትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡

ውይይቱ የተሳካ እና ውጤት የተገኘበት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል፡፡

አቶ መለስ ከውይይቱ ተገኘ የሚሉትን ውጤት በማብራራት ይጀምራሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች በሦስትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:54 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG