በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአስቸኳይ ጊዜ ኮማንድ ፖስት "ሕገወጥ" ባላቸው የፀጥታ ኃይሎች "አስፈላጊ" እርምጃ እንዲወስዱ አዘዘ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

የአስቸኳይ ጊዜ ኮማንድ ፖስት ሕገወጥ ያላቸው አካላት የሕዝብን ሰላምና መረጋጋት ለማደፍረስና በፀጥታ ኃይሎች ላይ ጉዳት ለማድረስ ሞክረዋል ሲል አስታውቋል።

የአስቸኳይ ጊዜ ኮማንድ ፖስት ሕገወጥ ያላቸው አካላት የሕዝብን ሰላምና መረጋጋት ለማደፍረስና በፀጥታ ኃይሎች ላይ ጉዳት ለማድረስ ሞክረዋል ሲል አስታውቋል።

የፀጥታ ኃይሎች አስፈላጊ ያለውን እርምጃ እንዲወስዱ መታዘዛቸውንም ኮማድ ፖስቱ ገልጿል። የፀጥታ ኃይሎች ዛሬና ትናንት ነቀምቴ ከተማ ውስጥ ወሰዱት በተባለ እርምጃም አንድ ሰው መገደሉና የቆሰሉ ሌሎችም እንዳሉ ታውቋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአስቸኳይ ጊዜ ኮማንድ ፖስት "ሕገወጥ" ባላቸው የፀጥታ ኃይሎች "አስፈላጊ" እርምጃ እንዲወስዱ አዘዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:28 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG