በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ደቡብ ሱዳን ላይ ማዕቀብ እንዲደረግ አትፈልግም


Foreign Ministry spokesman Meles Alem
Foreign Ministry spokesman Meles Alem

ደቡብ ሱዳን ውስጥ ሰላም ለማስገኘት ማዕቀብ መፍትሄ ሊሆን አንደማይችል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ደቡብ ሱዳን ውስጥ ሰላም ለማስገኘት ማዕቀብ መፍትሄ ሊሆን አንደማይችል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ይህ አቋም በኢጋድ አባል ሀገሮች ሲንፀባረቅ የቆየና ተቀባይነት ያገኘ መሆኑን የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አመልክተዋል፡፡

ቀድሞ የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንት የነበሩት የአማፂያኑ መሪ ዶ/ር ሪያክ ማቻር በሰላም ሂደቱ ላይ በቀጥታ እንዳይሳተፉ ኢጋድ ውሳኔ ማሳለፉንም ቃል አቀባዩ አስታውሰዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢትዮጵያ ደቡብ ሱዳን ላይ ማዕቀብ እንዲደረግ አትፈልግም
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:02 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG