በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ፍላጎቷን ለማሟላት ቢያንስ አስር ወደቦች ያስፈልጋታል – የጅቡቲ ሚኒስትር


ጅቡቲ
ጅቡቲ
ኢትዮጵያ ፍላጎቷን ለማሟላት ቢያንስ አስር ወደቦች ያስፈልጋታል – የጅቡቲ ሚኒስትር
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:26 0:00

በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል የፈጠረውን አለመግባባት ለመፍታት፣ ጅቡቲ ከኢትዮጵያ ድንበር በ100 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኘውን ታጁራ ወደብ ኢትዮጵያ እንድትጠቀምበት ማቅረቧን የጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማህሙድ አሉ ዩሱፍ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ሆኖም ይህ አማራጭ ኢትዮጵያ የባሕር ኃይል ለመገንባት ያላትን ፍላጎት እንደማያካትት ሚንስትሩ አመልክተዋል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG