በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ እና ሶማሌላንድ በፖለቲካ እውቅና እና የወደብ አማራጭን በመጠቀም ጉዳይ

በኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የጎረቤት አገሮች ጉዳይ ኃላፊ አቶ መለስ አለም
በኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የጎረቤት አገሮች ጉዳይ ኃላፊ አቶ መለስ አለም

ከፊል ራስ ገዧ ሶማሌላንድ እንደ ሀገር እውቅና ለማግኘት በመጣር ላይ ትገኛለች፡፡

ከፊል ራስ ገዧ ሶማሌላንድ እንደ ሀገር እውቅና ለማግኘት በመጣር ላይ ትገኛለች፡፡ ኢትዮጵያ ለሶማሌላንድ እውቅና ለመስጠት “የመጀመሪያዋ ሀገር አልሆንም” የሚል አቋም እንዳላት የመንግሥቱ ባለሥልጣናት ይናገራሉ፡፡

ግዙፍ የህዝብ ቁጥር ያላትና የባህር በር አልባ የሆነችው ኢትዮጵያ የተለያዩ የወደብ አገልግሎቶችን የምትሻ ስትሆን፣ በርበራ ወደብን ለማልማት ከሶማሌላንድና መሠረቱን በተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ካደረገ ድርጅት ጋር ሥራ ልትጀምር እየተንቀሳቀሰች ነው፡፡

ኢትዮጵያ እና ሶማሌላንድ በፖለቲካ እውቅና እና የወደብ አማራጭን በመጠቀም በሚገኙ በመሳሰሉ ጥቅሞች ባላቸው ግንኙነት ምን ይመስላል?

የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለምን አነጋግረናቸዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢትዮጵያ እና ሶማሌላንድ በፖለቲካ እውቅና እና የወደብ አማራጭን በመጠቀም ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:39 0:00

  • 16x9 Image

    ሔኖክ ሰማእግዜር

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG