በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የሀገሬ ህዝብ ይፍረደኝ” የኑሃሚን እናት


“የሀገሬ ህዝብ ይፍረደኝ” የኑሃሚን እናት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:31 0:00

ዕለቱ ማክሰኞ ከቀኑ 10 ሰዓት ገደማ ነበር ፤ ሜክሲኮ ዲ'አፍሪክ ሆቴል አካባቢ በርካታ ሰዎች ታክሲ የሚጠብቁበት ግርግር የበዛበት ቦታ። የ16 አመቷ ኑሃሚን ጥላሁን በየዕለቱ እንደምታደርገው ከትምህርት ቤት ከመጣችበት ታክሲ ወርዳ ወደ ቤቷ በእግሯ እያቀናች ነበር። ጥቂት እርምጃዎች እንደተራመደች ግን ያልጠበቀችው አደጋ ገጠማት።

XS
SM
MD
LG