በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ለኢቦላ የተለየ ሆስፒታል ተዘጋጅቷል

ዶ/ር ከሰተብርሃን አድማሱ - የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር /ፎቶ ፋይል/
ዶ/ር ከሰተብርሃን አድማሱ - የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር /ፎቶ ፋይል/

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኢቦላን ለመከላከል እና ለመቆጣጠርም አስፈላጊ ጥንቃቄና ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር ገለፁ፡፡

ዶ/ር ከሰተብርሃን አድማሱ ዛሬ በሰጡት መግለጫ በኢትዮጵያ እስካሁን በኢቦላ የታመመ ሰው እንደሌለ አመልክተዋል፡፡

ሚኒስትሩ አክለውም በሽታው ድንገት ቢከሰት በሚል ራሱን የቻለ ሆስፒታል መቋቋሙን ጠቁመዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG