የሳውዲ ተመላሾች በተጨማሪ ቀናቶች ውስጥ
ከኢድ በዓል ጋር ተያይዞ በተፈጠረው የጉዞ ሂደት መጨናነቅ ምክንያት ቀነ ገደቡ እንደተራዘመና የኢትዮጵያ መንግስት ላቀረበው የቀን ጥያቄ ጭማሪ ምላሽም ነው ሲሉ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ለቪኦኤ ገልፀዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትኬት ቆርጠው መሳፈር ያልቻሉ ተመላሾች ዛሬም ቅሬታቸውን በማሰማት ላይ ናቸው። በሳውዲ አረቢያ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ መሪ አቶ ሻውል ጌታሁን ቢሮው ባዘጋጃቸው መጠለያ ውስጥ ስለሚገኙት ተጓዞች ሁኔታ ይገልፃሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 19, 2022
ጆ ባይደን በበፈሎ ኒው ዮርክ በመገኘት የጅምላ ጥቃት ሰለባዎችን አስበው ዋሉ
-
ሜይ 18, 2022
በሞቃድሾ ሶማሊያውያን በአዲሱ አስተዳደር ተስፋ አሳድረዋል
-
ሜይ 17, 2022
ዓለም ባንክ የ300 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምነት ከኢትዮጵያ ጋር ተፈራረመ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ