የሳውዲ ተመላሾች በተጨማሪ ቀናቶች ውስጥ
ከኢድ በዓል ጋር ተያይዞ በተፈጠረው የጉዞ ሂደት መጨናነቅ ምክንያት ቀነ ገደቡ እንደተራዘመና የኢትዮጵያ መንግስት ላቀረበው የቀን ጥያቄ ጭማሪ ምላሽም ነው ሲሉ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ለቪኦኤ ገልፀዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትኬት ቆርጠው መሳፈር ያልቻሉ ተመላሾች ዛሬም ቅሬታቸውን በማሰማት ላይ ናቸው። በሳውዲ አረቢያ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ መሪ አቶ ሻውል ጌታሁን ቢሮው ባዘጋጃቸው መጠለያ ውስጥ ስለሚገኙት ተጓዞች ሁኔታ ይገልፃሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ