የሳውዲ ተመላሾች በተጨማሪ ቀናቶች ውስጥ
ከኢድ በዓል ጋር ተያይዞ በተፈጠረው የጉዞ ሂደት መጨናነቅ ምክንያት ቀነ ገደቡ እንደተራዘመና የኢትዮጵያ መንግስት ላቀረበው የቀን ጥያቄ ጭማሪ ምላሽም ነው ሲሉ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ለቪኦኤ ገልፀዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትኬት ቆርጠው መሳፈር ያልቻሉ ተመላሾች ዛሬም ቅሬታቸውን በማሰማት ላይ ናቸው። በሳውዲ አረቢያ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ መሪ አቶ ሻውል ጌታሁን ቢሮው ባዘጋጃቸው መጠለያ ውስጥ ስለሚገኙት ተጓዞች ሁኔታ ይገልፃሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 06, 2023
የሂዩማን ራይትስ ዋችን ክስ የኢትዮጵያ መንግሥት አስተባበለ
-
ጁን 06, 2023
ኬንያውያን በውጪ ሀገራት የሥራ ዕድሎችን በማፈላለግ ላይ ናቸው
-
ጁን 06, 2023
በደቡብ እና በሲዳማ ክልሎች ሰባት ሚሊዮን ሕዝብ ለኮሌራ ወረርሽኝ ተጋልጧል
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ