የሳውዲ አረቢያ የ90 ቀናት ቀነ ገደብ አንድ ቀን ብቻ ቀረው!
በሳውዲ አረቢያ ሪያድ ከተማ የመጨረሻው ሳምንት ምን ይመስል ነበር? ከሪያድ ከተማ የምዝገባ ጣቢያ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ መሪ /ኃላፊ/ አቶ ሻውል ጌታሁንን አነጋግረን ነበር። ይህ መረጃ የተሰጠን ከቀናቶች በፊት ነው። 60ሺህ የነበረው የተመዝጋቢ ቁጥር በመጨረሻዎቹ ቀናት ከ80ሺህ በልጧል። ይኖራሉ ተብለው ከሚገመቱት 400 ሺህ ገደማ ከሚደርሱት ፈቃድ ከሌላቸው ኢትዮጵያውያን ጋር ሲነጻፀር አሁንም የተመዘገበው ተመላሽ ቁጥር አነስተኛ ነው። ለድምጽ ጥራቱ ይቅርታ እንጠይቃለን።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 29, 2023
በማዳበሪያ እጥረት የተቆጡ አርሶ አደሮች አቤቱታ
-
ሜይ 29, 2023
በታዳጊው መርከብ 600 ፍልሰተኞች ከሥጥመት ተረፉ
-
ሜይ 29, 2023
ከዘጠኝ ዓመት በፊት የተጠለፉት የቺቦክ ልጃገረዶች አሁንም አልተለቀቁም
-
ሜይ 29, 2023
አሳሳቢው የሕፃናት ጉልበት ብዝበዛ በዩናይትድ ስቴትስ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ