የሳውዲ አረቢያ የ90 ቀናት ቀነ ገደብ አንድ ቀን ብቻ ቀረው!
በሳውዲ አረቢያ ሪያድ ከተማ የመጨረሻው ሳምንት ምን ይመስል ነበር? ከሪያድ ከተማ የምዝገባ ጣቢያ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ መሪ /ኃላፊ/ አቶ ሻውል ጌታሁንን አነጋግረን ነበር። ይህ መረጃ የተሰጠን ከቀናቶች በፊት ነው። 60ሺህ የነበረው የተመዝጋቢ ቁጥር በመጨረሻዎቹ ቀናት ከ80ሺህ በልጧል። ይኖራሉ ተብለው ከሚገመቱት 400 ሺህ ገደማ ከሚደርሱት ፈቃድ ከሌላቸው ኢትዮጵያውያን ጋር ሲነጻፀር አሁንም የተመዘገበው ተመላሽ ቁጥር አነስተኛ ነው። ለድምጽ ጥራቱ ይቅርታ እንጠይቃለን።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 26, 2022
የሶማሌ ክልል የመስኖ ልማት ዕቅድ
-
ሜይ 26, 2022
የኦሮምያ እና ሲዳማ አዋሳኝ አካባቢዎች ግጭት መንግሥት እንዲያስቆም ተጠየቀ
-
ሜይ 26, 2022
ጋዜጠኞች ተመስገን ደሳለኝ እና ያየሰው ሽመልስ ታሰሩ
-
ሜይ 26, 2022
ኢትዮጵያ ጋዜጣ የሌለባት ሀገር እንዳትሆን ያሰጋል
-
ሜይ 25, 2022
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ተስፋ እና ፈተና
-
ሜይ 25, 2022
“የነገዋን ኢትዮጵያ መሪዎች” የማፍራት ጉዞ የጀመረ የተስፋ በር
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ