"ቀኑ ሳያልቅ ከእስር ተፈተን ወደ ሃገራችን መግባት እንፈልጋለን" በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን
የሳውዲ አረቢያ መንግሥት የመኖሪያና የሥራ ፈቃድ የሌላቸው ሠራተኞች ወደየሀገራቸው እንዲመለሱ ያወጣው የ90 ቀናት ጊዜ ገደብ 7 ቀናት ብቻ ቀርተውታል። ለመመለስ የማይፈልጉ ኢትዮጵያዊያንም ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ “የሚመጣውን ለመቀበል” ዝግጁ ነን ሲሉ አስረድተዋል። የጉዞ ሰነድ ባለመውሰዳቸው በሪያድ አቅራቢያ በሚገኙ አካባቢዎች በሳውዲ ፖሊስ መታሰራቸውን የገለጹ፤ ወደ ሰማንያ እንሆናለን ብለዋል፤ ሽመንስ በተባለ እስርቤት የድረሱልን ጥሪያቸውን አሰምተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ለጦር ዘመቻቸውና ለሰላም ዕቅዳቸው ድጋፍ ፍለጋ እየጣሩ ነው
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በቅበት የሃይማኖት ግጭት ተጠርጣሪዎች በሕግ እንዲጠየቁ ኢሰመጉ አሳሰበ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
እያየለ ባለው የአል-ሻባብ ጥቃት ላይ የሶማሊያ ጎረቤቶች ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ አባላት እንደተፈቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ