"ቀኑ ሳያልቅ ከእስር ተፈተን ወደ ሃገራችን መግባት እንፈልጋለን" በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን
የሳውዲ አረቢያ መንግሥት የመኖሪያና የሥራ ፈቃድ የሌላቸው ሠራተኞች ወደየሀገራቸው እንዲመለሱ ያወጣው የ90 ቀናት ጊዜ ገደብ 7 ቀናት ብቻ ቀርተውታል። ለመመለስ የማይፈልጉ ኢትዮጵያዊያንም ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ “የሚመጣውን ለመቀበል” ዝግጁ ነን ሲሉ አስረድተዋል። የጉዞ ሰነድ ባለመውሰዳቸው በሪያድ አቅራቢያ በሚገኙ አካባቢዎች በሳውዲ ፖሊስ መታሰራቸውን የገለጹ፤ ወደ ሰማንያ እንሆናለን ብለዋል፤ ሽመንስ በተባለ እስርቤት የድረሱልን ጥሪያቸውን አሰምተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ