"ቀኑ ሳያልቅ ከእስር ተፈተን ወደ ሃገራችን መግባት እንፈልጋለን" በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን
የሳውዲ አረቢያ መንግሥት የመኖሪያና የሥራ ፈቃድ የሌላቸው ሠራተኞች ወደየሀገራቸው እንዲመለሱ ያወጣው የ90 ቀናት ጊዜ ገደብ 7 ቀናት ብቻ ቀርተውታል። ለመመለስ የማይፈልጉ ኢትዮጵያዊያንም ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ “የሚመጣውን ለመቀበል” ዝግጁ ነን ሲሉ አስረድተዋል። የጉዞ ሰነድ ባለመውሰዳቸው በሪያድ አቅራቢያ በሚገኙ አካባቢዎች በሳውዲ ፖሊስ መታሰራቸውን የገለጹ፤ ወደ ሰማንያ እንሆናለን ብለዋል፤ ሽመንስ በተባለ እስርቤት የድረሱልን ጥሪያቸውን አሰምተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 03, 2023
ባንተኛስ?!
-
ጁን 02, 2023
በመስጂዶች ማፍረስ በቀጠለው ተቃውሞ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ
-
ጁን 02, 2023
የዕውቀት አሸጋጋሪው - “ቤማንዳ” የምስጋና ምሽት
-
ጁን 02, 2023
በካሜሩን ባህላዊ መሪው ከ18 ወራት እገታ በኋላ ተለቀቁ
-
ጁን 02, 2023
የ“ሲድ ኢትዮጵያ”- የዘንድሮ ተሸላሚ ብርቱ ኢትዮጵያውያን
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ