"ቀኑ ሳያልቅ ከእስር ተፈተን ወደ ሃገራችን መግባት እንፈልጋለን" በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን
የሳውዲ አረቢያ መንግሥት የመኖሪያና የሥራ ፈቃድ የሌላቸው ሠራተኞች ወደየሀገራቸው እንዲመለሱ ያወጣው የ90 ቀናት ጊዜ ገደብ 7 ቀናት ብቻ ቀርተውታል። ለመመለስ የማይፈልጉ ኢትዮጵያዊያንም ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ “የሚመጣውን ለመቀበል” ዝግጁ ነን ሲሉ አስረድተዋል። የጉዞ ሰነድ ባለመውሰዳቸው በሪያድ አቅራቢያ በሚገኙ አካባቢዎች በሳውዲ ፖሊስ መታሰራቸውን የገለጹ፤ ወደ ሰማንያ እንሆናለን ብለዋል፤ ሽመንስ በተባለ እስርቤት የድረሱልን ጥሪያቸውን አሰምተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
ከ40 ዓመታት በላይ የኒውዮርክ ፍርድ ቤት ውሎዎችን በሥዕል የከተበችው አሜሪካዊት
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
የመጀመሪያው አፍሪካዊ የአኒሜሽን ፊልም በኔትፍሊክስ መታየት ጀመረ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
“ራስን መግዛት የሥራዎቼ ማጠንጠኛ ነው” - ሠዓሊ አሸናፊ ከበደ
-
ሴፕቴምበር 25, 2023
የ“ቁጡ አንጀት” ሕክምና ሥምረት በሕመምተኛው እና በሐኪሙ መግባባት
-
ሴፕቴምበር 25, 2023
በምክር ቤቱ ሪፐብሊካኖች የውስጠ ፓርቲ ልዩነት “መንግሥት ሊዘጋ ይችላል”
-
ሴፕቴምበር 25, 2023
የኢሮብ ብሔረሰብ የመበታተን አደጋ እንደተጋረጠበት ተገለጸ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ