በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን


ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተሰጠውን ተጨማሪ የአንድ ወር የእፎይታ ጊዜ እንዲጠቀሙና ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ የኢትዮጵያ መንግሥት ጥሪ አቅርቧል፡፡

ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተሰጠውን ተጨማሪ የአንድ ወር የእፎይታ ጊዜ እንዲጠቀሙና ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ የኢትዮጵያ መንግሥት ጥሪ አቅርቧል፡፡

ጊዜው ቢያልፍና የሳውዲ መንግሥት ዜጎችን በግዴታ ወደ መመለስ ተግባር ቢገባ በሚል እየተደረጉ ያሉ ዝግጅቶች መኖራቸውንም አመልክቷል፡፡

ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:48 0:00

የሳውዲ አረቢያ የውጭ ዜጎች ሀገሯን ለቀው እንዲወጡ ያስቀመጠችው የጊዜ ገደብ ለተጨማሪ አንድ ወር ተራዝሟል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ዜጎች እድሉን እንዲጠቀሙ፣ ጥሪ ያቀረበውም ይሄንኑ መነሻ በማድረግ ነው፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ያብራራሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:15 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG