አዲስ አበባ —
የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትርና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን ማነጋገር እንደዚሁም የውይይት መድረክ መፍጠር ከዕቅዶቹ መካከል መሆናቸውን የጉባኤው ዋና ጸሐፊ መጋቢ ዘሪሁን ደጉ ለአሜሪካ ድምጽ አብራርተዋል።
እስክንድር ፍሬው ዘገባ አለው።
ዝርዝርሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
በአገሪቱ ለተፈጠረው የፖለቲካ ችግር መፍትሄ ለማስገኘት የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስታውቋል።
የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትርና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን ማነጋገር እንደዚሁም የውይይት መድረክ መፍጠር ከዕቅዶቹ መካከል መሆናቸውን የጉባኤው ዋና ጸሐፊ መጋቢ ዘሪሁን ደጉ ለአሜሪካ ድምጽ አብራርተዋል።
እስክንድር ፍሬው ዘገባ አለው።
ዝርዝርሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።