በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሀገሪቱ ለተፈጠረውን የፖለቲካ ችግር መፍትሄ ለማፈላለግ እንደሚሠራ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስታወቀ


የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ

በአገሪቱ ለተፈጠረው የፖለቲካ ችግር መፍትሄ ለማስገኘት የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስታውቋል።

የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትርና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን ማነጋገር እንደዚሁም የውይይት መድረክ መፍጠር ከዕቅዶቹ መካከል መሆናቸውን የጉባኤው ዋና ጸሐፊ መጋቢ ዘሪሁን ደጉ ለአሜሪካ ድምጽ አብራርተዋል።

እስክንድር ፍሬው ዘገባ አለው።

ዝርዝርሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

በሀገሪቱ ለተፈጠረውን የፖለቲካ ችግር መፍትሄ ለማፈላለግ እንደሚሠራ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:30 0:00

XS
SM
MD
LG