በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በተለያዩ ሀገሮች ለሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ሚሲኦኖች ጥሪ ቀረበ


አቶ መለስ አለም
አቶ መለስ አለም

በተለያዩ ሀገሮች የሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ሚሲኦኖች ለረዥም ዓመታት ሲያገለግሉ የነበሩት ሰራተኞች እንዲመለሱ መጠራታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ለቪኦኤ ገለፁ፡፡

በተለያዩ ሀገሮች የሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ሚሲኦኖች ለረዥም ዓመታት ሲያገለግሉ የነበሩት ሰራተኞች እንዲመለሱ መጠራታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ለቪኦኤ ገለፁ፡፡

የተወሰደው ዕርምጃ አንዳንድ ጉድለቶችን የሚያቃና እንደሆነም ይናገራሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በተለያዩ ሀገሮች ለሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ሚሲኦኖች ጥሪ ቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG