No media source currently available
በተለያዩ ሀገሮች የሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ሚሲኦኖች ለረዥም ዓመታት ሲያገለግሉ የነበሩት ሰራተኞች እንዲመለሱ መጠራታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ለቪኦኤ ገለፁ፡፡