በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ አብይ በተጠርጣሪዎች የተፈፀመውን ወንጀል "ካንሰር" ሲሉ ገለፁት

ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ
ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ

"ወንጀለኞች ገና ከየጎሪያቸው ይወጣሉ" ሲሉ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ አስታወቁ፡፡

"ወንጀለኞች ገና ከየጎሪያቸው ይወጣሉ" ሲሉ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ አስታወቁ፡፡ ጠ/ሚኒስትሩ ይሄን ያስታወቁት በሌብነትና በሰብዓዊ ጥሰት ተጠርጥረው እየተያዙ ያሉ ስዎችን አስመልክተው ባወጡት መግለጫ ነው፡፡ ወንጀለኞቹን የማደኑና በሕግ የመቅረቡ ሂደት ገና ይቀጥላል ተጀመረ እንጂ አልተፈፀመም ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡

በተጠርጣሪዎቹ የተፈፀመውን ወንጀል "ካንሰር" ሲሉ የገለፁት ጠ/ሚኒስትሩ ሁላችንም ልንከላከለው የሚገባ ነው በማለት አሳስበዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ጠ/ሚ አብይ በተጠርጣሪዎች የተፈፀመውን ወንጀል "ካንሰር" ሲሉ ገለፁት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:45 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG