በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ በቀለ ገርባ ዛሬም አልተፈቱም


የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ ዛሬም እንዳልተፈቱ ታወቀ፡፡

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ ዛሬም እንዳልተፈቱ ታወቀ፡፡

በዋስ እንዲፈቱ በፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የተሰጠው ትዕዛዝ በሰበር ሰሚ ችሎት እንደታገደ ተሰምቷል፡፡

አቶ በቀለ በጉዳዩ ላይ ለመከራከር ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሠበር ሰሚ ችሎት ለኅዳር 14 ቀን እንዲቀርቡ መታዘዛቸውንም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አቶ በቀለ ገርባ ዛሬም አልተፈቱም
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:30 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG