በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ኢትዮጵያን ወደ ኋላ የሚመልስ ኃይል የለም" - ጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ


ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ከኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከተወጣጡ ታዳጊዎች ጋር
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ከኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከተወጣጡ ታዳጊዎች ጋር

ኢትዮጵያን ወደ ኋላ የሚመልስ ኃይል የለም ሲሉ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ተናገሩ፡፡

ኢትዮጵያን ወደ ኋላ የሚመልስ ኃይል የለም ሲሉ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ እያጋጠሙ ያሉ ፈተናዎችንም በቤት እድሳት ጊዜ ከሚታዩ ሁኔታዎች ጋር አነፃፅረዋል ጠ/ሚኒስትሩ፣፡፡ እየታየ ያለው ጩኽትና አቧራ ኢትዮጵያ ወደ መታደስ ጎዞ እየሄደች መሆኗን የሚያሳይ ነው ሲሉ ነው የገለፁት፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ዛሬ ከኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከተወጣጡ ታዳጊዎች ጋር ተገናኘተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

"ኢትዮጵያን ወደ ኋላ የሚመልስ ኃይል የለም" - ጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:19 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG