በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢንተርኔት የተዘጋው ለፈተናው ነው


ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ - የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር
ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ - የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር

የኢንተርኔት አገልግሎት የተዘጋው የተፈታኝ ተማሪዎችን ጥቅም ለመጠበቅ ነው ሲል የመንግሥት ኮምየኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡

የኢንተርኔት አገልግሎት የተዘጋው የተፈታኝ ተማሪዎችን ጥቅም ለመጠበቅ ነው ሲል የመንግሥት ኮምየኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡

እርምጃውን «በትክክል የሚያስብ ዜጋና ተጠያቂነት ያለው መንግሥት የሚያደርገው ነው» ብለዋል፤ የፅሕፈት ቤቱ ኃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ዛሬ አዲስ አበባ ላይ ለውጭ መገናኛ ብዙኃን ጋዜጠኞች መግለጫ ሲሰጡ፡፡

በሃገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የተከሰተውን ድርቅ መንግሥት ሊቋቋመው እንደሚችልም ዶ/ር ነገሪ ተናግረዋል፡፡

ሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች እየተመለሱ እንደሆኑም ገልፀዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ኢንተርኔት የተዘጋው ለፈተናው ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:19 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG