በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት “የበለጠ ይጠበቅበታል”


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት



የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት

please wait

No media source currently available

0:00 0:09:19 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


የፕሬዚደንትነት ኃላፊነት “በተገቢው ሁኔታ ጥቅም ላይ አልዋለም” የሚሉ አንድ የሲቪክ ማኅበረሰብ መሪ አዲሱ ተሿሚ ዶክተር ሙላቱ ተሾመ በተሻለ ሁኔታ ሊሠሩበት እንደሚገባ መክረዋል።

ለተሰናባቹ ፕሬዚደንት በወር ይከፈላል የተባለውን የቤት ኪራይ መጠንም “አስፈላጊ አልነበረም” ብለውታል።

አቶ ክቡር ገና
አቶ ክቡር ገና
በአሁኑ ወቅት የኢኒሺየቲቭ አፍሪካ ዋና ዳይሬክተር ቀደም ሲል ደግሞ የአዲስ አበባና የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤቶች ፕሬዚደንት የነበሩትን አቶ ክቡር ገናን ያነጋገረውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
XS
SM
MD
LG