አዲስ አበባ —
ተፎካካሪ ፓርቲዎችና የሲቪክ ማኅበራት ተወካዮች ቀጣዩን ሃገርቀፍ ምርጭ በሚካሄድበት ህጋዊ ማዕቀፍ ላይ በጠ/ሚ ጽ/ቤት ውይይት አካሂደዋል። ውይይቱ በአብዛኛው አውንታዊ ውጤት ያስገኘ እንዲሆን ፓርቲዎች የገለጽ ቢሆንም ይበልጥ አካታች መሆን አለበት የሚል አስተያየት ያላቸው አልጠፉም።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ተፎካካሪ ፓርቲዎችና የሲቪክ ማኅበራት ተወካዮች ቀጣዩን ሃገርቀፍ ምርጭ በሚካሄድበት ህጋዊ ማዕቀፍ ላይ በጠ/ሚ ጽ/ቤት ውይይት አካሂደዋል። ውይይቱ በአብዛኛው አውንታዊ ውጤት ያስገኘ እንዲሆን ፓርቲዎች የገለጽ ቢሆንም ይበልጥ አካታች መሆን አለበት የሚል አስተያየት ያላቸው አልጠፉም።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።