አዲስ አበባ —
መላ የኢህአዴግ አባላትና የመንግሥት ሰራተኞች የፓርቲዎችን እንቅስቃሴ እንዳያደናቅፉ ጠ/ሚኒስትሩ አስጠነቀቁ፡፡
የተፈረመው የቃል ኪዳን ሰነድ ተግባራዊ ከሆነ፣ አሁን በሀገሪቱ የሚታየውን የሰላም እጦት በእጅጉ ሊያሻሽለው እንደሚችልም የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብባሲ ተናገሩ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።