በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ውይይት፡ ፖለቲካዊ የተሃድሶ ለውጥ እርምጃዎች በኢትዮጵያ .. ዕድሎችና ፈተናዎች


ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ
ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ

በኢትዮጵያ መጭ ዕጣ፡ የለውጥ ጅማሬዎች፣ አፈጻጸም፣ እድሎችና ፈተናዎች ለመመርመርና ብሎም ሰሞንኛውን እርምጃዎች ጨምሮ የእስካሁኖቹ ጥረቶች ስለ ነገ የሚነግሩን ካለ እናም ሊወስዱን የሚችሏቸውን አቅጣጫዎች ለመዳሰስ የታለመ ተከታታይ ውይይት ነው።

የተሃድሶ እንቅስቃሴውንና ተጨባጭ እንዲሆኑ የሚጠበቁትን ለውጦች ምንነት እና ዘለቄታ በአንድ ወገን፤ ሁኔታው የፈጠራቸውን ዕድሎች እና የተደቀኑትን ፈተናዎች ደግሞ በሌላው፤ ሁሉም በተወያዮች መነጽር ይፈተሻሉ።

ተወያዮች፡- የአርበኞች ግንቦት ሰባቱ ሊቀ መንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ፤ የአረና ትግራይ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባሉ አቶ ገብሩ አሥራት፤ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጥበብ ታሪክ ትምሕርት ክፍል መምሕሩ አቶ አበባው አያሌው እና በዚያው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የውጭ ቋንቋዎችና የሥነ ጽሁፍ ትምሕርት ክፍል መምሕሩ ዶ/ር አንማው አንተነህናቸው።

የኢትዮጵያ መጪ ጊዜ፡- የተሃድሶ ለውጥ እርምጃዎች፤ ዕድሎችና ፈተናዎች! ተከታታዩን ውይይት ከዚህ ያድምጡ።

ፖለቲካዊ የተሃድሶ ለውጥ እርምጃዎች በኢትዮጵያ፤ ዕድሎችና ፈተናዎች - ክፍል አንድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:58 0:00
ክፍል ሁለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:23:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG