በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢህአዴግ አራት ድርጅቶች የጋራ መግለጫ


ሰሞኑን የተጠናቀቀው የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ስብሰባ ከአመራሩ አንድነት አንፃር የነበሩ ችግሮች በጥልቀት የተዳሰሱበት እንደነበረ የግንባሩ አራት አባል ድርጅቶች ሊቃነ-መናብርት አስታወቁ፡፡

ሰሞኑን የተጠናቀቀው የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ስብሰባ ከአመራሩ አንድነት አንፃር የነበሩ ችግሮች በጥልቀት የተዳሰሱበት እንደነበረ የግንባሩ አራት አባል ድርጅቶች ሊቃነ-መናብርት አስታወቁ፡፡

የውስጥ ዲሞክራሲን ከማስፋትና ዲሞክራሲን ወደ ሕዝቡ ከማድረስ አንፃር ከፍተቶች መኖራቸውን እንደተመለከቱም ገልፀዋል፡፡

ሰሞኑን የተካሄደውን የኢህአዴግ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ መነሻ በማድረግ መግለጫ የሰጡት፣ የአራቱ አባል ድርጅቶች ሊቃነ-መናብርት ናቸው፣ በሀገሪቱ ያንዣበበው አደጋ እና ወቅታዊው ችግር ከውይይቱ ትኩረቶች አንዱ እንደነበር ተገልጿል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢህአዴግ አራት ድርጅቶች የጋራ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:36 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG