በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተጠረጠሩ ፍ/ቤት ቀረቡ


ፖሊስ፣ ሰሞኑን “ተሞክሯል” ከተባለው መፈንቅለ መንግሥት በኋላ፣ “በሽብርተኛነት ጠርጥሬያቸዋለሁ” ያላቸውን ሥድስት ሰዎች ዛሬ ፍርድ ቤት አቀረበ፣ የ28 ቀናት የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠውም ጠየቀ።

የተጠርጣሪዎቹ ጠበቃ ጥያቄውን ቢቃወምም፣ ፍርድ ቤቱ አልተቀበለውም፣ ይልቁንም ፖሊስ የጠየቀውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቅዷል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተጠረጠሩ ፍ/ቤት ቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:30 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG