No media source currently available
ፖሊስ፣ ሰሞኑን “ተሞክሯል” ከተባለው መፈንቅለ መንግሥት በኋላ፣ “በሽብርተኛነት ጠርጥሬያቸዋለሁ” ያላቸውን ሥድስት ሰዎች ዛሬ ፍርድ ቤት አቀረበ፣ የ28 ቀናት የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠውም ጠየቀ።