በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢሕአዴግና አስራ ስድሥት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዋናውን ድርድር ለመጀመር ወሰኑ

ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር
ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር

በሣምንቱ መጨረሻ በአዲስ አበባ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አዳራሽ የሚያደርጉትን ውይይት ያጠናቀቁት ገዢው ኢሕአዴግና አስራ ስድሥት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዋናውን ድርድር ለመጀመር ወስነዋል።

በሣምንቱ መጨረሻ በአዲስ አበባ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አዳራሽ የሚያደርጉትን ውይይት ያጠናቀቁት ገዢው ኢሕአዴግና አስራ ስድሥት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዋናውን ድርድር ለመጀመር ወስነዋል።

የፀረ ሽብር ሕጉን ጨምሮ በተቃዋሚዎች በቀረቡ ልዩ ልዩ አዋጆች ላይ ለመደራደር የተስማማው ኢሕአዴግ የፖለቲካና የሕሊና እሥረኞች በሚል ርዕስ የቀረበውን የመነጋገሪያ አጀንዳ ግን እንደማይቀበለው አስታውቋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ኢሕአዴግና አስራ ስድሥት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዋናውን ድርድር ለመጀመር ወሰኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:21 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG