አዲስ አበባ —
በሣምንቱ መጨረሻ በአዲስ አበባ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አዳራሽ የሚያደርጉትን ውይይት ያጠናቀቁት ገዢው ኢሕአዴግና አስራ ስድሥት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዋናውን ድርድር ለመጀመር ወስነዋል።
የፀረ ሽብር ሕጉን ጨምሮ በተቃዋሚዎች በቀረቡ ልዩ ልዩ አዋጆች ላይ ለመደራደር የተስማማው ኢሕአዴግ የፖለቲካና የሕሊና እሥረኞች በሚል ርዕስ የቀረበውን የመነጋገሪያ አጀንዳ ግን እንደማይቀበለው አስታውቋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ