በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ር ዐብይ ለፓርላማ ባቀርቡት ሪፖርት ላይ የተሰጠ አስተያየት


የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ
የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ዛሬ ፓርላማ ቀርበው የሰጡት ማብራሪያ ላይ፣ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ግምገማቸውን ለቪኦኤ አካፍለዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ዛሬ ፓርላማ ቀርበው የሰጡት ማብራሪያ “በሰብዓዊ መብቶች ጥሰትና በሙስና ተጠርጥረው የሚፈለጉ ግለሰቦችንና ትጥቅ በመፍታት ጉዳይ ላይ ውዝግብ ውስጥ የገቡ የፖለቲካ ድርጅቶችን አስመልክቶ ጠንከር ያለ መልዕክት የተላለፈበት ነው” ሲሉ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ግምገማቸውን ለቪኦኤ አካፍለዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ጠ/ር ዐብይ ለፓርላማ ባቀርቡት ሪፖርት ላይ የተሰጠ አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:46 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG