በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እርዳታ በመግባትና ባለመግባቱ ጉዳይ መንግሥትና ህወሓት ተለያይተዋል


እርዳታ በመግባትና ባለመግባቱ ጉዳይ መንግሥትና ህወሓት ተለያይተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:27 0:00

እርዳታ በመግባትና ባለመግባቱ ጉዳይ መንግሥትና ህወሓት ተለያይተዋል

ወደ ትግራይ ክልል እርዳታ እየገባ ባለበት ሁኔታ ላይ የፌዴራል መንግሥቱና የህወሓት ዋና ተደራዳሪዎች የተለያዩ መልዕክቶችን አስተላልፈዋል።

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን “እርዳታ ያለአንዳች ገደብ እንዲገባ እየተደረገ ነው” ሲሉ፤ የህወሓቱ አቶ ጌታቸው ረዳ ደግሞ “ሬድዋን ያሉት ሙሉ በሙሉ ሃሰት ነው፤ ምንም በሌለበት ነው የሚናገሩት” ብለዋል።

በሌላ በኩል ፀብ በማቆም ስምምነቱ አፈፃፀም ላይ በፌዴራሉ መንግሥትና በህወሓት ከፍተኛ አዛዦች መካከል ናይሮቢ ውስጥ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል።

XS
SM
MD
LG