በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የኖቤል ሽልማቱ ጥንታዊቷን ሀገር ኢትዮጵያን ለዓለም የማስተዋወቅ አጋጣሚ ፈጥሯል" ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ


ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

ለጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተበረከተው የኖቤል ሽልማት በኢትዮጵያና በአካባቢው ሀገራት ተስፋ የፈነጠቀ መሆኑን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናግረዋል።

የኖቤል ሽልማቱ ጥንታዊቷን ሀገር ኢትዮጵያን ለዓለም የማስተዋወቅ አጋጣሚ መፍጠሩንም ፕሬዚዳንቷ አስታውቀዋል፡፡

ፕሬዚዳንቷ ለኖቤል ሎሬቱ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባዘጋጁት የራት ግብዣ ላይ የተገኘው ዘጋቢያችን እስክንድር ፍሬውተከታዩን ልኳል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"የኖቤል ሽልማቱ ጥንታዊቷን ሀገር ኢትዮጵያን ለዓለም የማስተዋወቅ አጋጣሚ ፈጥሯል" ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:58 0:00
"የኖቤል ሽልማቱ ጥንታዊቷን ሀገር ኢትዮጵያን ለዓለም የማስተዋወቅ አጋጣሚ ፈጥሯል" ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:07 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG