በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመጀመሪያ ስብሰባ

የኢትዮጵያ ፓርላማ
የኢትዮጵያ ፓርላማ

በክረምት እረፍት ላይ የቆየው የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2011 ዓ.ም የመጀመሪያ ስብሰባ የፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመን ንግግር በማድመጥ ጀምሯል።

በክረምት እረፍት ላይ የቆየው የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2011 ዓ.ም የመጀመሪያ ስብሰባ የፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመን ንግግር በማድመጥ ጀምሯል።

በሕዝብ ተወካዮችና ፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ የተናገሩት ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ፡ የሕግ የበላይነትን ማስከበር ከዓመቱ የመንግሥት ትኩረት አቅጣጫዎች አንዱ እንደሚሆን አስታውቀዋል። የፀረ ሽብር ሕጉን ጨምሮ የተለያዩ ዐዋጆችን የማሻሻሉ ሥራም በዚህ ዓመት እንደሚጠናቀቅ አስረድተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመጀመሪያ ስብሰባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:10 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG