በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

'በደል እና ሙስና' - በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት


በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአስተዳደስ በደል እና ሙስና ሥር ሰዷል ሲሉ አንዳንድ የቤተክርስቲያኑ አገልጋዮች ለቪኦኤ ገለፁ፡፡

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአስተዳደስ በደል እና ሙስና ሥር ሰዷል ሲሉ አንዳንድ የቤተክርስቲያኑ አገልጋዮች ለቪኦኤ ገለፁ፡፡

የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ከአዝማሚያ ያለፈ ነው ለማለት እንደማያስደፍር አስተባብለው የቤተ ክርስቲያኗ አገልጋዮች በሕግና በሥርዓት እየተዳደሩ ናቸው አሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

'በደል እና ሙስና' - በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:37 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG