No media source currently available
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአስተዳደስ በደል እና ሙስና ሥር ሰዷል ሲሉ አንዳንድ የቤተክርስቲያኑ አገልጋዮች ለቪኦኤ ገለፁ፡፡