አዲስ አበባ —
በቢሾፍቱ የኢሬቻ በዓል ወቅት የሰዎች ሕይወት መጥፋቱን ተከትሎ፥ ዛሬም በበርካታ የኦሮሚያ አካባቢዎች ተቃውሞዎች እንደቀጠሉ መሆናቸው ይነገራል።
ነዋሪዎችና የፖለቲካ ድርጅት ተጠሪዎችን አነጋግረናል። ከመንግሥት ምላሽ ለማግኘትም ጥረት አድርገናል።
ሰሎሞን ክፍሌ ተከታትሏል።
ዝርዝርሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
በቢሾፍቱ የኢሬቻ በዓል ወቅት የሰዎች ሕይወት መጥፋቱን ተከትሎ፥ ዛሬም በበርካታ የኦሮሚያ አካባቢዎች ተቃውሞዎች እንደቀጠሉ መሆናቸው ተነግሯል።
በቢሾፍቱ የኢሬቻ በዓል ወቅት የሰዎች ሕይወት መጥፋቱን ተከትሎ፥ ዛሬም በበርካታ የኦሮሚያ አካባቢዎች ተቃውሞዎች እንደቀጠሉ መሆናቸው ይነገራል።
ነዋሪዎችና የፖለቲካ ድርጅት ተጠሪዎችን አነጋግረናል። ከመንግሥት ምላሽ ለማግኘትም ጥረት አድርገናል።
ሰሎሞን ክፍሌ ተከታትሏል።
ዝርዝርሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።