በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዝግ ችሎት እንዲታይ የተጠየቀው አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ ሃያ ሁለት የኦፌኮ አባላት ጉዳይ ውድቅ ተደረገ


አቶ በቀለ ገርባ
አቶ በቀለ ገርባ

አቃቢ ሕግ አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ በሃያ ሁለት የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ አመራር አባላትና ደጋፊዎች ላይ የመሠረተው ክስ በዝግ ችሎት እንዲካሄደ ያቀረበውን ጥያቄ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምደብ አራተኛ ወንጀል ችሎት በሙሉ ድምፅ ውድቅ አደርጎታል፡፡

የፍርድ ሂደቱ በገለፅ ችሎት ቀጠሎ የአቃቢ ሕግ ምሰክሮቸ መሰማት ጀምሯል፡፡

የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት ትናንት አቃቢ ሕግ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ከፍተኛ አመራር አባላት፣ አባላትንና ደጋፊዎችን ያጠቃለለው የሃያ ሁለት ተከሣሾች ክስ በዝግ ችሎቱ ላይ እንዲታይ ያቀረበውን ጥያቄና የተከሳሾች ጠበቆች ያቀረቡትን መቃወሚያ ክርክር እንደመረመረ ገልጿል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በዝግ ችሎት እንዲታይ የተጠየቀው አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ ሃያ ሁለት የኦፌኮ አባላት ጉዳይ ውድቅ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:49 0:00

XS
SM
MD
LG